የኬንያ ፍርድ ቤት የፆታ ማንነትን የመቀይር መብቶችን ህጋዊ የሚያደርግ ህግ እንዲያረቅ መንግስትን አዘዘ
The landmark ruling is the first known directive of its kind in Africa, according to Kenyan advocacy group Jinsiangu which […]
The landmark ruling is the first known directive of its kind in Africa, according to Kenyan advocacy group Jinsiangu which […]
የፋጤ ወርሃዊ የኤልጂቢቲኪው+ ዜና ቅንብር፣ ከአህጉሪቱ ሀገራት እያስፈራሩ የሚዘርፉትን ከጋና፣ ሎቢስቶቹን ከኬንያ፣ ነገር ቆስቋሾቹን ከሞሮኮ፣ ሚንስትሮቹን ከናይጄሪያ እና ከዚምቧቤ፣ ከሩዋንዳ እና ከዩጋንዳ የተገኙ ታሪኮችን ይዟል።
በሀገሪቷ ያሉ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች እየተደረገ ስላለው ሰብዓዊ መብት ጥሰት፣ የኤልጂቢቲኪው+ መብቶች ተሟጋች ቡድን ቤተ ጉራማይሌ መዝግቦ ያቀረበውን አዲስ መረጃ እውቅና አልሰጡም፤ ተግባሩንም አላወገዙም።
ኢትዮጵያውን ኤልጂቢቲኪው+ ማህበረሰብ ለህልውናቸው እና ለመሰረታዊ ሰብዓዊ መብታቸው ግንባር ላይ ሲሟገቱ፣ የማህበረሰቡ ተሟጋቾች፣ አክቲቪስቶች፣ እና ደጋፊዎች አንድ ላይ ኃይላቸውን በማቀናጀት ልብን፣ አዕምሮን፤ ህግ አርቃቂ ድሎችን ለማግኘት እና ለማሸነፍ ስትራቴጂኪያዊ ዘመቻዎችን ማቀናጀት አለባቸው።
በመጀመሪያው የዓርታዒ ደብዳቤያቸው ለኢትዮጵያ እና ለዓለም አቀፍ ሀበሻ ዲያስፓራ በአማርኛ እና በኢንግሊዘኛ የሚቀርበው በዓይነቱ ልዩ ስለሆነው ፋጤ መፅሔት ምስረታ ዋና አዘጋጅ ቤዛ ለዓለም አብራርተዋል።
ታዳሚዎች፣ ከአፍሪካ ቀንድ ገራት ኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ሶማሊያ እና ጅቡቲ እንዲሁም ዓለም ዓቀፍ ዳያስፖራዎች የራሳቸውን ልዩ የኩራት በዓል ለማክበር በኦስትሪያ መዲና ተሰባሰቡ!
በምክር ቤቱ ከሚቀመጡት 47 አገሮች አብዛኞቹ፣ በኤልጂቢቲኪው ሰዎች ጥበቃ ላይ አተኩሮ የሚሰራ ኤክስፐርትን ለማቆየት ድም ሰጥተዋል። ነገር ግን ዘጠኝ የአፍሪካ አገራትን ጨምሮ፣ 15 አገሮች በድምፅ ወድቅ አድርገውታል።
Friedel Dausab, who successfully led a legal case against the criminalisation of gay
men in Namibia last year, is joining the Kaleidoscope Trust’s new commission.
Brenda Biya, the daughter of Cameroon’s president Paul Biya, came out as lesbian
last year despite the criminalisation of LGBTQ+ people in the central African nation.
Palomino Jama was sworn in on June 17 during International Pride Month in a
positive step for LGBTQ+ representation in African politics.