ድምፅ ሳያሳሙ ይፋ መውጣት
ይፋ መውጣት በኢትዮጵያ በጣም አስከፊ መዘዞችን ሊያስከትል ይችላል፤ ‘ለራስ/ለግል ይፋ መውጣት' ግን ጥልቅ ጥላቻ ባለው ህብረተሰብ ውስጥ ለሚኖሩ ኤልጂቢቲኪው+ ማህበረሰብ የመፅናኛ እና የትብብር አማራጭ መንገድ ይሆናል።
ይፋ መውጣት በኢትዮጵያ በጣም አስከፊ መዘዞችን ሊያስከትል ይችላል፤ ‘ለራስ/ለግል ይፋ መውጣት' ግን ጥልቅ ጥላቻ ባለው ህብረተሰብ ውስጥ ለሚኖሩ ኤልጂቢቲኪው+ ማህበረሰብ የመፅናኛ እና የትብብር አማራጭ መንገድ ይሆናል።
የፋጤ ወርሃዊ የኤልጂቢቲኪው+ ዜና ከአህጉሪቱ የናይጄሪያ ፊልም ባለሙያዎችን፣ ዩጋንዳዊዎቹን ተማሪዎች፣ ግብፃውያኑን የእግር ኳስ አንጋፋ አለቆችን እና ከናሚቢያ፣ ቡርኪና ፋሶ እና ደቡብ አፍሪካ የተገኙ ታሪኮችን ይዟል።
የፋጤ ወርሃዊ የኤልጂቢቲኪው+ ዜና ቅንብር፣ ጋናዊቷን ትራንስ ሙዚቀኛ፣ ዩጋንዳዊዎቹን ካቢኔ ሚኒስትሮች፣ የደቡብ አፍሪካን የኩራት ሰልፍ መሪ እንዲሁም ከናይጄሪያ፣ ከኢትዮጵያ እና ከታንዛኒያ የተገኙ ማኛ ታሪኮችን ይዟል።
የፋጤ ወርሃዊ የኤልጂቢቲኪው+ ዜና ቅንብር፣ ጋናዊቷን ትራንስ ሙዚቀኛ፣ ዩጋንዳዊዎቹን ካቢኔ ሚኒስትሮች፣ የደቡብ አፍሪካን የኩራት ሰልፍ መሪ እንዲሁም ከናይጄሪያ፣ ከኢትዮጵያ እና ከታንዛኒያ የተገኙ ማኛ ታሪኮችን ይዟል።
የቀድሞው የሶቲ ሶል ባንድ አባል ራሱን ከሚስጥር ማንነቱ ወደ ነፃነት ያደረገውን ጉዞ እና ለምን የኤልጂቢቲኪው ዓርዓያ ሆኖ በመታየቱ ቢደሰትም ግን አንዳንዴ አስመሳይ እንደሆነ እንደሚሰማው ያንጸባርቃል
የፋጤ ወርሃዊ የኤልጂቢቲኪው+ ዜና ቅንብር፣ ከአህጉሪቱ አገራት ሙዚቃ አቀንቃኙን ከኮትዴቯር፣ ናይጄሪያዊዉን አገረ ገዥ፣ ኢትዮጵያዊያኑን ጥገኝነት ጠያቂዎች እና ከማላዊ፣ ከሞሮኮ፣ ከጋና፣ ከቤኒን፣ ከካሜሮን እና ከኢኳቶሪያል ጊኒ የተገኙ ታሪኮችን ይዟል።
The landmark ruling is the first known directive of its kind in Africa, according to Kenyan advocacy group Jinsiangu which
የፋጤ ወርሃዊ የኤልጂቢቲኪው+ ዜና ቅንብር፣ ከአህጉሪቱ ሀገራት እያስፈራሩ የሚዘርፉትን ከጋና፣ ሎቢስቶቹን ከኬንያ፣ ነገር ቆስቋሾቹን ከሞሮኮ፣ ሚንስትሮቹን ከናይጄሪያ እና ከዚምቧቤ፣ ከሩዋንዳ እና ከዩጋንዳ የተገኙ ታሪኮችን ይዟል።
በሀገሪቷ ያሉ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች እየተደረገ ስላለው ሰብዓዊ መብት ጥሰት፣ የኤልጂቢቲኪው+ መብቶች ተሟጋች ቡድን ቤተ ጉራማይሌ መዝግቦ ያቀረበውን አዲስ መረጃ እውቅና አልሰጡም፤ ተግባሩንም አላወገዙም።
ኢትዮጵያውን ኤልጂቢቲኪው+ ማህበረሰብ ለህልውናቸው እና ለመሰረታዊ ሰብዓዊ መብታቸው ግንባር ላይ ሲሟገቱ፣ የማህበረሰቡ ተሟጋቾች፣ አክቲቪስቶች፣ እና ደጋፊዎች አንድ ላይ ኃይላቸውን በማቀናጀት ልብን፣ አዕምሮን፤ ህግ አርቃቂ ድሎችን ለማግኘት እና ለማሸነፍ ስትራቴጂኪያዊ ዘመቻዎችን ማቀናጀት አለባቸው።