የአፍሪካ ቅንብር | ሊታወቁ የሚገባቸው ኤልጂቢቲኪው+ ዜናዎች ከያውንዴ፣ ካኖ፣ ጆሃንስበርግ እና ባሻገር
የፋጤ ወርሃዊ የኤልጂቢቲኪው+ ዜና ቅንብር፣ ጋናዊቷን ትራንስ ሙዚቀኛ፣ ዩጋንዳዊዎቹን ካቢኔ ሚኒስትሮች፣ የደቡብ አፍሪካን የኩራት ሰልፍ መሪ እንዲሁም ከናይጄሪያ፣ ከኢትዮጵያ እና ከታንዛኒያ የተገኙ ማኛ ታሪኮችን ይዟል።
የፋጤ ወርሃዊ የኤልጂቢቲኪው+ ዜና ቅንብር፣ ጋናዊቷን ትራንስ ሙዚቀኛ፣ ዩጋንዳዊዎቹን ካቢኔ ሚኒስትሮች፣ የደቡብ አፍሪካን የኩራት ሰልፍ መሪ እንዲሁም ከናይጄሪያ፣ ከኢትዮጵያ እና ከታንዛኒያ የተገኙ ማኛ ታሪኮችን ይዟል።
የቀድሞው የሶቲ ሶል ባንድ አባል ራሱን ከሚስጥር ማንነቱ ወደ ነፃነት ያደረገውን ጉዞ እና ለምን የኤልጂቢቲኪው ዓርዓያ ሆኖ በመታየቱ ቢደሰትም ግን አንዳንዴ አስመሳይ እንደሆነ እንደሚሰማው ያንጸባርቃል
የፋጤ ወርሃዊ የኤልጂቢቲኪው+ ዜና ቅንብር፣ ከአህጉሪቱ አገራት ሙዚቃ አቀንቃኙን ከኮትዴቯር፣ ናይጄሪያዊዉን አገረ ገዥ፣ ኢትዮጵያዊያኑን ጥገኝነት ጠያቂዎች እና ከማላዊ፣ ከሞሮኮ፣ ከጋና፣ ከቤኒን፣ ከካሜሮን እና ከኢኳቶሪያል ጊኒ የተገኙ ታሪኮችን ይዟል።
The landmark ruling is the first known directive of its kind in Africa, according to Kenyan advocacy group Jinsiangu which
የፋጤ ወርሃዊ የኤልጂቢቲኪው+ ዜና ቅንብር፣ ከአህጉሪቱ ሀገራት እያስፈራሩ የሚዘርፉትን ከጋና፣ ሎቢስቶቹን ከኬንያ፣ ነገር ቆስቋሾቹን ከሞሮኮ፣ ሚንስትሮቹን ከናይጄሪያ እና ከዚምቧቤ፣ ከሩዋንዳ እና ከዩጋንዳ የተገኙ ታሪኮችን ይዟል።
በሀገሪቷ ያሉ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች እየተደረገ ስላለው ሰብዓዊ መብት ጥሰት፣ የኤልጂቢቲኪው+ መብቶች ተሟጋች ቡድን ቤተ ጉራማይሌ መዝግቦ ያቀረበውን አዲስ መረጃ እውቅና አልሰጡም፤ ተግባሩንም አላወገዙም።
ኢትዮጵያውን ኤልጂቢቲኪው+ ማህበረሰብ ለህልውናቸው እና ለመሰረታዊ ሰብዓዊ መብታቸው ግንባር ላይ ሲሟገቱ፣ የማህበረሰቡ ተሟጋቾች፣ አክቲቪስቶች፣ እና ደጋፊዎች አንድ ላይ ኃይላቸውን በማቀናጀት ልብን፣ አዕምሮን፤ ህግ አርቃቂ ድሎችን ለማግኘት እና ለማሸነፍ ስትራቴጂኪያዊ ዘመቻዎችን ማቀናጀት አለባቸው።
በመጀመሪያው የዓርታዒ ደብዳቤያቸው ለኢትዮጵያ እና ለዓለም አቀፍ ሀበሻ ዲያስፓራ በአማርኛ እና በኢንግሊዘኛ የሚቀርበው በዓይነቱ ልዩ ስለሆነው ፋጤ መፅሔት ምስረታ ዋና አዘጋጅ ቤዛ ለዓለም አብራርተዋል።
ታዳሚዎች፣ ከአፍሪካ ቀንድ ገራት ኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ሶማሊያ እና ጅቡቲ እንዲሁም ዓለም ዓቀፍ ዳያስፖራዎች የራሳቸውን ልዩ የኩራት በዓል ለማክበር በኦስትሪያ መዲና ተሰባሰቡ!
በምክር ቤቱ ከሚቀመጡት 47 አገሮች አብዛኞቹ፣ በኤልጂቢቲኪው ሰዎች ጥበቃ ላይ አተኩሮ የሚሰራ ኤክስፐርትን ለማቆየት ድም ሰጥተዋል። ነገር ግን ዘጠኝ የአፍሪካ አገራትን ጨምሮ፣ 15 አገሮች በድምፅ ወድቅ አድርገውታል።