Author name: mindforwardeth@gmail.com

ዜና

የአፍሪካ ቅንብር | ሊታወቁ የሚገባቸው ኤልጂቢቲኪው+ ዜናዎች ከኪጋሊ፣ ኒያሚ፣ ሃራሬ እና ባሻገር

የፋጤ ወርሃዊ የኤልጂቢቲኪው+ ዜና ቅንብር፣ ከአህጉሪቱ ሀገራት እያስፈራሩ የሚዘርፉትን ከጋና፣ ሎቢስቶቹን ከኬንያ፣ ነገር ቆስቋሾቹን ከሞሮኮ፣ ሚንስትሮቹን ከናይጄሪያ እና ከዚምቧቤ፣ ከሩዋንዳ እና ከዩጋንዳ የተገኙ ታሪኮችን ይዟል።

Features

የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ቡድኖች ፀረ-ኤልጂቢቲኪው+ ጥቃቶችን በተመለከተ ያሳዩት አስደንጋጭ እና አስከፊ ዝምታ!

በሀገሪቷ ያሉ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች እየተደረገ ስላለው ሰብዓዊ መብት ጥሰት፣ የኤልጂቢቲኪው+ መብቶች ተሟጋች ቡድን ቤተ ጉራማይሌ መዝግቦ ያቀረበውን አዲስ መረጃ እውቅና አልሰጡም፤ ተግባሩንም አላወገዙም።

Magazine

የኢትዮጵያ ቀስተ ዳመና ሰራዊት

ኢትዮጵያውን ኤልጂቢቲኪው+ ማህበረሰብ ለህልውናቸው እና ለመሰረታዊ ሰብዓዊ መብታቸው ግንባር ላይ ሲሟገቱ፣ የማህበረሰቡ ተሟጋቾች፣ አክቲቪስቶች፣ እና ደጋፊዎች አንድ ላይ ኃይላቸውን በማቀናጀት ልብን፣ አዕምሮን፤ ህግ አርቃቂ ድሎችን ለማግኘት እና ለማሸነፍ ስትራቴጂኪያዊ ዘመቻዎችን ማቀናጀት አለባቸው።

ዜና

ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት በኤልጂቢቲኪው ላይ ያለውን ሚና ተቃወመች

በምክር ቤቱ ከሚቀመጡት 47 አገሮች አብዛኞቹ፣ በኤልጂቢቲኪው ሰዎች ጥበቃ ላይ አተኩሮ የሚሰራ ኤክስፐርትን ለማቆየት ድም ሰጥተዋል። ነገር ግን ዘጠኝ የአፍሪካ አገራትን ጨምሮ፣ 15 አገሮች በድምፅ ወድቅ አድርገውታል።

Scroll to Top