ደፋሩ የኢትዮጵያ ተመሳሳይ ፆታ ወንድ አፍቃሪ መብት ተሟጋች እምነቱን ለመጠበቅ መረጠ
ሮቤል መሰረት ኃይሉ ቤተ ጉራማይሌ የተሰኘውን፣ በተደጋጋሚ የጥቃት ሰለባ ለሆኑ ኤልጂቢቲኪው+ ግለሰቦች ድጋፍ የሚሰጥ ተሟጋች ቡድን በአጋርነት ከመመስረቱ በፊት፣ በሚስተር ጌይ ወርልድ ውድድር ላይ የተሳተፈ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ በመሆን ታሪክ ሰርቷል።
ሮቤል መሰረት ኃይሉ ቤተ ጉራማይሌ የተሰኘውን፣ በተደጋጋሚ የጥቃት ሰለባ ለሆኑ ኤልጂቢቲኪው+ ግለሰቦች ድጋፍ የሚሰጥ ተሟጋች ቡድን በአጋርነት ከመመስረቱ በፊት፣ በሚስተር ጌይ ወርልድ ውድድር ላይ የተሳተፈ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ በመሆን ታሪክ ሰርቷል።
ሮቤል መሰረት ኃይሉ ቤተ ጉራማይሌ የተሰኘውን፣ በተደጋጋሚ የጥቃት ሰለባ ለሆኑ ኤልጂቢቲኪው+ ግለሰቦች ድጋፍ የሚሰጥ ተሟጋች ቡድን በአጋርነት ከመመስረቱ በፊት፣ በሚስተር ጌይ ወርልድ ውድድር ላይ የተሳተፈ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ በመሆን ታሪክ ሰርቷል።
ኢትዮጵያውን ኤልጂቢቲኪው+ ማህበረሰብ ለህልውናቸው እና ለመሰረታዊ ሰብዓዊ መብታቸው ግንባር ላይ ሲሟገቱ፣ የማህበረሰቡ ተሟጋቾች፣ አክቲቪስቶች፣ እና ደጋፊዎች አንድ ላይ ኃይላቸውን በማቀናጀት ልብን፣ አዕምሮን፤ ህግ አርቃቂ ድሎችን ለማግኘት እና ለማሸነፍ ስትራቴጂኪያዊ ዘመቻዎችን ማቀናጀት አለባቸው።
በመጀመሪያው የዓርታዒ ደብዳቤያቸው ለኢትዮጵያ እና ለዓለም አቀፍ ሀበሻ ዲያስፓራ በአማርኛ እና በኢንግሊዘኛ የሚቀርበው በዓይነቱ ልዩ ስለሆነው ፋጤ መፅሔት ምስረታ ዋና አዘጋጅ ቤዛ ለዓለም አብራርተዋል።
Our first cover story highlights the collective power and determination needed to drive the fight for dignity, freedom and equality. Future editions will spotlight the trailblazers, visionaries and talents shaping the LGBTQ+ movement within Ethiopia, the global Habesha diaspora and across Africa.