Features

Features, Magazine

ደፋሩ የኢትዮጵያ ተመሳሳይ ፆታ ወንድ አፍቃሪ መብት ተሟጋች እምነቱን ለመጠበቅ መረጠ

ሮቤል መሰረት ኃይሉ ቤተ ጉራማይሌ የተሰኘውን፣ በተደጋጋሚ የጥቃት ሰለባ ለሆኑ ኤልጂቢቲኪው+ ግለሰቦች ድጋፍ የሚሰጥ ተሟጋች ቡድን በአጋርነት ከመመስረቱ በፊት፣ በሚስተር ጌይ ወርልድ ውድድር ላይ የተሳተፈ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ በመሆን ታሪክ ሰርቷል።

Features

ድምፅ ሳያሳሙ ይፋ መውጣት

ይፋ መውጣት በኢትዮጵያ በጣም አስከፊ መዘዞችን ሊያስከትል ይችላል፤ ‘ለራስ/ለግል ይፋ መውጣት' ግን ጥልቅ ጥላቻ ባለው ህብረተሰብ ውስጥ ለሚኖሩ ኤልጂቢቲኪው+ ማህበረሰብ የመፅናኛ እና የትብብር አማራጭ መንገድ ይሆናል።

Features

የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ቡድኖች ፀረ-ኤልጂቢቲኪው+ ጥቃቶችን በተመለከተ ያሳዩት አስደንጋጭ እና አስከፊ ዝምታ!

በሀገሪቷ ያሉ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች እየተደረገ ስላለው ሰብዓዊ መብት ጥሰት፣ የኤልጂቢቲኪው+ መብቶች ተሟጋች ቡድን ቤተ ጉራማይሌ መዝግቦ ያቀረበውን አዲስ መረጃ እውቅና አልሰጡም፤ ተግባሩንም አላወገዙም።

Scroll to Top