ደፋሩ የኢትዮጵያ ተመሳሳይ ፆታ ወንድ አፍቃሪ መብት ተሟጋች እምነቱን ለመጠበቅ መረጠ
ሮቤል መሰረት ኃይሉ ቤተ ጉራማይሌ የተሰኘውን፣ በተደጋጋሚ የጥቃት ሰለባ ለሆኑ ኤልጂቢቲኪው+ ግለሰቦች ድጋፍ የሚሰጥ ተሟጋች ቡድን በአጋርነት ከመመስረቱ በፊት፣ በሚስተር ጌይ ወርልድ ውድድር ላይ የተሳተፈ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ በመሆን ታሪክ ሰርቷል።
ሮቤል መሰረት ኃይሉ ቤተ ጉራማይሌ የተሰኘውን፣ በተደጋጋሚ የጥቃት ሰለባ ለሆኑ ኤልጂቢቲኪው+ ግለሰቦች ድጋፍ የሚሰጥ ተሟጋች ቡድን በአጋርነት ከመመስረቱ በፊት፣ በሚስተር ጌይ ወርልድ ውድድር ላይ የተሳተፈ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ በመሆን ታሪክ ሰርቷል።
ይፋ መውጣት በኢትዮጵያ በጣም አስከፊ መዘዞችን ሊያስከትል ይችላል፤ ‘ለራስ/ለግል ይፋ መውጣት' ግን ጥልቅ ጥላቻ ባለው ህብረተሰብ ውስጥ ለሚኖሩ ኤልጂቢቲኪው+ ማህበረሰብ የመፅናኛ እና የትብብር አማራጭ መንገድ ይሆናል።
የቀድሞው የሶቲ ሶል ባንድ አባል ራሱን ከሚስጥር ማንነቱ ወደ ነፃነት ያደረገውን ጉዞ እና ለምን የኤልጂቢቲኪው ዓርዓያ ሆኖ በመታየቱ ቢደሰትም ግን አንዳንዴ አስመሳይ እንደሆነ እንደሚሰማው ያንጸባርቃል
በሀገሪቷ ያሉ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች እየተደረገ ስላለው ሰብዓዊ መብት ጥሰት፣ የኤልጂቢቲኪው+ መብቶች ተሟጋች ቡድን ቤተ ጉራማይሌ መዝግቦ ያቀረበውን አዲስ መረጃ እውቅና አልሰጡም፤ ተግባሩንም አላወገዙም።