Features, Magazine

ደፋሩ የኢትዮጵያ ተመሳሳይ ፆታ ወንድ አፍቃሪ መብት ተሟጋች እምነቱን ለመጠበቅ መረጠ

ሮቤል መሰረት ኃይሉ ቤተ ጉራማይሌ የተሰኘውን፣ በተደጋጋሚ የጥቃት ሰለባ ለሆኑ ኤልጂቢቲኪው+ ግለሰቦች ድጋፍ የሚሰጥ ተሟጋች ቡድን በአጋርነት ከመመስረቱ በፊት፣ በሚስተር ጌይ ወርልድ ውድድር ላይ የተሳተፈ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ በመሆን ታሪክ ሰርቷል።