የኢትዮጵያ ቀስተ ዳመና ሰራዊት
ኢትዮጵያውን ኤልጂቢቲኪው+ ማህበረሰብ ለህልውናቸው እና ለመሰረታዊ ሰብዓዊ መብታቸው ግንባር ላይ ሲሟገቱ፣ የማህበረሰቡ ተሟጋቾች፣ አክቲቪስቶች፣ እና ደጋፊዎች አንድ ላይ ኃይላቸውን በማቀናጀት ልብን፣ አዕምሮን፤ ህግ አርቃቂ ድሎችን ለማግኘት እና ለማሸነፍ ስትራቴጂኪያዊ ዘመቻዎችን ማቀናጀት አለባቸው።
ኢትዮጵያውን ኤልጂቢቲኪው+ ማህበረሰብ ለህልውናቸው እና ለመሰረታዊ ሰብዓዊ መብታቸው ግንባር ላይ ሲሟገቱ፣ የማህበረሰቡ ተሟጋቾች፣ አክቲቪስቶች፣ እና ደጋፊዎች አንድ ላይ ኃይላቸውን በማቀናጀት ልብን፣ አዕምሮን፤ ህግ አርቃቂ ድሎችን ለማግኘት እና ለማሸነፍ ስትራቴጂኪያዊ ዘመቻዎችን ማቀናጀት አለባቸው።
በመጀመሪያው የዓርታዒ ደብዳቤያቸው ለኢትዮጵያ እና ለዓለም አቀፍ ሀበሻ ዲያስፓራ በአማርኛ እና በኢንግሊዘኛ የሚቀርበው በዓይነቱ ልዩ ስለሆነው ፋጤ መፅሔት ምስረታ ዋና አዘጋጅ ቤዛ ለዓለም አብራርተዋል።