ድምፅ ሳያሳሙ ይፋ መውጣት
ይፋ መውጣት በኢትዮጵያ በጣም አስከፊ መዘዞችን ሊያስከትል ይችላል፤ ‘ለራስ/ለግል ይፋ መውጣት' ግን ጥልቅ ጥላቻ ባለው ህብረተሰብ ውስጥ ለሚኖሩ ኤልጂቢቲኪው+ ማህበረሰብ የመፅናኛ እና የትብብር አማራጭ መንገድ ይሆናል።
ይፋ መውጣት በኢትዮጵያ በጣም አስከፊ መዘዞችን ሊያስከትል ይችላል፤ ‘ለራስ/ለግል ይፋ መውጣት' ግን ጥልቅ ጥላቻ ባለው ህብረተሰብ ውስጥ ለሚኖሩ ኤልጂቢቲኪው+ ማህበረሰብ የመፅናኛ እና የትብብር አማራጭ መንገድ ይሆናል።
የቀድሞው የሶቲ ሶል ባንድ አባል ራሱን ከሚስጥር ማንነቱ ወደ ነፃነት ያደረገውን ጉዞ እና ለምን የኤልጂቢቲኪው ዓርዓያ ሆኖ በመታየቱ ቢደሰትም ግን አንዳንዴ አስመሳይ እንደሆነ እንደሚሰማው ያንጸባርቃል
በሀገሪቷ ያሉ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች እየተደረገ ስላለው ሰብዓዊ መብት ጥሰት፣ የኤልጂቢቲኪው+ መብቶች ተሟጋች ቡድን ቤተ ጉራማይሌ መዝግቦ ያቀረበውን አዲስ መረጃ እውቅና አልሰጡም፤ ተግባሩንም አላወገዙም።