Feature

Features

ድምፅ ሳያሳሙ ይፋ መውጣት

ይፋ መውጣት በኢትዮጵያ በጣም አስከፊ መዘዞችን ሊያስከትል ይችላል፤ ‘ለራስ/ለግል ይፋ መውጣት' ግን ጥልቅ ጥላቻ ባለው ህብረተሰብ ውስጥ ለሚኖሩ ኤልጂቢቲኪው+ ማህበረሰብ የመፅናኛ እና የትብብር አማራጭ መንገድ ይሆናል።

Features

የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ቡድኖች ፀረ-ኤልጂቢቲኪው+ ጥቃቶችን በተመለከተ ያሳዩት አስደንጋጭ እና አስከፊ ዝምታ!

በሀገሪቷ ያሉ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች እየተደረገ ስላለው ሰብዓዊ መብት ጥሰት፣ የኤልጂቢቲኪው+ መብቶች ተሟጋች ቡድን ቤተ ጉራማይሌ መዝግቦ ያቀረበውን አዲስ መረጃ እውቅና አልሰጡም፤ ተግባሩንም አላወገዙም።

Scroll to Top