ዜና

ዜና

የአፍሪካ ቅንብር | ሊታወቁ የሚገባቸው ኤልጂቢቲኪው+ ዜናዎች ከኪጋሊ፣ ኒያሚ፣ ሃራሬ እና ባሻገር

የፋጤ ወርሃዊ የኤልጂቢቲኪው+ ዜና ቅንብር፣ ከአህጉሪቱ ሀገራት እያስፈራሩ የሚዘርፉትን ከጋና፣ ሎቢስቶቹን ከኬንያ፣ ነገር ቆስቋሾቹን ከሞሮኮ፣ ሚንስትሮቹን ከናይጄሪያ እና ከዚምቧቤ፣ ከሩዋንዳ እና ከዩጋንዳ የተገኙ ታሪኮችን ይዟል።

ዜና

ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት በኤልጂቢቲኪው ላይ ያለውን ሚና ተቃወመች

በምክር ቤቱ ከሚቀመጡት 47 አገሮች አብዛኞቹ፣ በኤልጂቢቲኪው ሰዎች ጥበቃ ላይ አተኩሮ የሚሰራ ኤክስፐርትን ለማቆየት ድም ሰጥተዋል። ነገር ግን ዘጠኝ የአፍሪካ አገራትን ጨምሮ፣ 15 አገሮች በድምፅ ወድቅ አድርገውታል።

ዜና

አንጎላውያን በኤልጂቢቲኪው መገናኛ ብዙኃን ላይ በተጋረጠው እገዳ ላይ ያላቸውን ስጋት አሰሙ

ሀገር በቀል ተሟጋቾች የሆኑት ሙቪሜንቶ ኡ ሱ ትራንስ አንጎላ እና አይሪስ አንጎላ ማህበራት፣ ፀረ-ኤልጂቢቲኪው ተሟጋቾች የኤልጂቢቲኪው+ ሰዎችን "ለማግለል እና ለማጥፋት" እየተዘጋጁ መሆናቸውን ተናግረዋል።

Scroll to Top