የአፍሪካ ቅንብር | ሊታወቁ የሚገባቸው ኤልጂቢቲኪው+ ዜናዎች ከኪጋሊ፣ ኒያሚ፣ ሃራሬ እና ባሻገር
የፋጤ ወርሃዊ የኤልጂቢቲኪው+ ዜና ቅንብር፣ ከአህጉሪቱ ሀገራት እያስፈራሩ የሚዘርፉትን ከጋና፣ ሎቢስቶቹን ከኬንያ፣ ነገር ቆስቋሾቹን ከሞሮኮ፣ ሚንስትሮቹን ከናይጄሪያ እና ከዚምቧቤ፣ ከሩዋንዳ እና ከዩጋንዳ የተገኙ ታሪኮችን ይዟል።
የፋጤ ወርሃዊ የኤልጂቢቲኪው+ ዜና ቅንብር፣ ከአህጉሪቱ ሀገራት እያስፈራሩ የሚዘርፉትን ከጋና፣ ሎቢስቶቹን ከኬንያ፣ ነገር ቆስቋሾቹን ከሞሮኮ፣ ሚንስትሮቹን ከናይጄሪያ እና ከዚምቧቤ፣ ከሩዋንዳ እና ከዩጋንዳ የተገኙ ታሪኮችን ይዟል።
ታዳሚዎች፣ ከአፍሪካ ቀንድ ገራት ኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ሶማሊያ እና ጅቡቲ እንዲሁም ዓለም ዓቀፍ ዳያስፖራዎች የራሳቸውን ልዩ የኩራት በዓል ለማክበር በኦስትሪያ መዲና ተሰባሰቡ!
በምክር ቤቱ ከሚቀመጡት 47 አገሮች አብዛኞቹ፣ በኤልጂቢቲኪው ሰዎች ጥበቃ ላይ አተኩሮ የሚሰራ ኤክስፐርትን ለማቆየት ድም ሰጥተዋል። ነገር ግን ዘጠኝ የአፍሪካ አገራትን ጨምሮ፣ 15 አገሮች በድምፅ ወድቅ አድርገውታል።
Friedel Dausab, who successfully led a legal case against the criminalisation of gay
men in Namibia last year, is joining the Kaleidoscope Trust’s new commission.
Brenda Biya, the daughter of Cameroon’s president Paul Biya, came out as lesbian
last year despite the criminalisation of LGBTQ+ people in the central African nation.
Palomino Jama was sworn in on June 17 during International Pride Month in a
positive step for LGBTQ+ representation in African politics.
The military government of the West African nation said it has adopted the draft of an
amended family code that outlaws same-sex relations.
ሀገር በቀል ተሟጋቾች የሆኑት ሙቪሜንቶ ኡ ሱ ትራንስ አንጎላ እና አይሪስ አንጎላ ማህበራት፣ ፀረ-ኤልጂቢቲኪው ተሟጋቾች የኤልጂቢቲኪው+ ሰዎችን "ለማግለል እና ለማጥፋት" እየተዘጋጁ መሆናቸውን ተናግረዋል።
Fatteh’s monthly round-up of LGBTQ+ news from the continent features controversy in Senegal, religion in Nigeria, diplomacy in Madagascar, exiles from Guinea and stories from Uganda, Cote d’Ivoire, Ghana, Kenya, Tunisia, Morocco and South Africa.